የተሳለጠ_አገልግሎት_ለላቀ_እርካታ

image description
image description
image description
image description
image description
image description
image description
image description
image description
- recent news   

የተሳለጠ_አገልግሎት_ለላቀ_እርካታ

 

በአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ የአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ በስኬት እየተከናወነ ይገኛል
              **
ጥር 27/2018 ዓ.ም (ሰ.ፀ.አስ.ቢሮ)

የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ የህዝብ አገልግሎት ቀናትን መሰረት በማድረግ፣ በዛሬው ዕለት ተገልጋዮችን በአንድ ማዕከል በልዩ ትኩረት እያስተናገደ ይገኛል።

የቢሮው ከፍተኛ አመራሮች በአገልግሎት መስጫ ማዕከሉ በአካል በመገኘት የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደቱን በቅርበት ተከታትለዋል፤ አመራሮቹ በቦታው ተገኝተው ተገልጋዮችን በማነጋገርና ጉዳያቸውን ምላሽ እንዲያገኝ በማድረግ፣ ቢሮው ለህዝብ አገልግሎት የሰጠውን ትልቅ ዋጋ በተግባር በማሳየት ላይ ይገኛሉ።