በአዲስ አበባ ከተማ ከጠዋት ጀምሮ በክፍለ ከተማ...

image description
image description
image description
image description
image description
image description
image description
- recent news   

በአዲስ አበባ ከተማ ከጠዋት ጀምሮ በክፍለ ከተማ ደረጃ ሲከሄድ የቆየዉ የሰላም ኮንፈረንስ ተጠናቀቀ።

በአዲስ አበባ ከተማ ከጠዋት ጀምሮ በክፍለ ከተማ ደረጃ ሲከሄድ የቆየዉ የሰላም ኮንፈረንስ ተጠናቀቀ።

ታህሳስ 3/2017 ዓ.ም

********

አዲስ አበባ

የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ '' ሀገር ወዳድነትና የሀገረ መንግስት ግንባታ" በሚል መሪ ቃል ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተሞች ሲካሄድ የቆየው የሰላም ኮንፈረንስ ተጠናቋል::

በኮፈረንሱ ላይ የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ም/ሀላፊዎችና የክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚዎች ለታዳሚዎች ንግግር ያደረጉ ሲሆን የመወያያ ሰነዶችም ቀርበው ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡

በኮፈረንሱ ላይ የአዲስ አበባ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ም/ቢሮሀ ላፊዎች፤ የክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈፃሚዎች፤

የክፍለ ከተማ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ፅ/ቤት ኃላፊዎች፤የኃይማኖት አባቶች፣

አባገዳዎች፣ሀደስንቄዎች፣የጸጥታ

አካላት፣የሰላም ሰራዊት አባላት፣ታዋቂና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦችና ጥሪ የተደረ ገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።